
ታይዋን በ25 ዓመታት ውስጥ ትልቁ ነው በተባለለት ርዕደ መሬት ተመታች።
በርዕደ መሬት መለኪያ 7.2 በተለካው ርዕደ መሬት ምስራቃዊ የባህር ዳርቻ ከተማዋን አጥቅቷል።
እስካሁን 4 ሰዎች መሞታቸው የተሰማ ሲሆን 97 ሰዎች ደግሞ ጉዳት እንደደረሰባቸው አርቲ ኒውስ አስነብቧል።
ርዕደ መሬቱ የመሬት ናዳን ጨምሮ ሕንፃዎችን እና መኖሪያ ቤቶችን ወደ ፍርስራሽነት ቀይሯቸዋል።
በሳምሶን ገድሉ
0024-04-03