
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አንጎላ ሉዋንዳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ዕለታዊ ማድረጉን ገለፀ።
ሳምንታዊ የነበረው በረራ በየዕለቱ ማድረግ ደንበኞች የተመቸ የጉዞ አማራጭ እንዲኖራቸው ያደርጋል ብሏል ተቋሙ።
በሙሉጌታ በላይ
2024-04-03
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ አንጎላ ሉዋንዳ ከተማ የሚያደርገውን በረራ ዕለታዊ ማድረጉን ገለፀ።
ሳምንታዊ የነበረው በረራ በየዕለቱ ማድረግ ደንበኞች የተመቸ የጉዞ አማራጭ እንዲኖራቸው ያደርጋል ብሏል ተቋሙ።
በሙሉጌታ በላይ
2024-04-03