መንግስት በጎንደር ከተማ በንጹኃን ሙስሊሞች ላይ ለደረሰው ጥቃት ተጠያቂ የሆኑ አካላትን በአፋጣኝ ለህግ እንዲያቀርብ ተጠየቀ። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት በጉዳዩ ዙሪያ በሰጠው መግለጫ ነው ይህ የተባለው።
በሀገሬ ቲቪ
2022-04-28
መንግስት በጎንደር ከተማ በንጹኃን ሙስሊሞች ላይ ለደረሰው ጥቃት ተጠያቂ የሆኑ አካላትን በአፋጣኝ ለህግ እንዲያቀርብ ተጠየቀ። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ምክር ቤት በጉዳዩ ዙሪያ በሰጠው መግለጫ ነው ይህ የተባለው።
በሀገሬ ቲቪ
2022-04-28