ከሁለት አመታት በላይ በዘለቀው ግጭት ከመብራት አገልገሎት ውጭ የነበረቸው መቀሌ የኤሌትሪክ አገልግሎት እያገኘች መሆኑን ነዋሪዎች ገለጹ ።
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበኩሉ የመቀለ ኤሌክትሪክ መስመር ከብሔራዊ መቆጣጠሪያ ማዕከል ግሪድ ጋር መገናኘቱን በትናትናው ዕለት አስታወቆ ነበር ።
በግጭቱ ከመሰረታዊ አገልገሎቶች ወጪ የነበሩት ትግራይ ክልል ከተሞች የመብራት እንዲሁም የቴሌ ኮም አገልግሎቶች የተጀመሩ መሆኑ መረጃው አመላክቷል ።
በወንድምአገኝ አበበ
2022-12-07
