ሀገሬ ቲቪ

ፑቲን ሃገራቸው የኒውክሌር መሳሪያን እንደማትጠቀም አስታውቁ

የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የኒውክሌር ጦር መሣሪያ ሰጋት እየጨመረ ቢሆንም ሃገራቸው ሩሲያ የኒውክሌር ጦር መሳሪያን ለመተኮስ የመጀመሪያዋ እንደማትሆን ተናግረዋል ።

ፕሬዘዳንት ፑቲን ይህን ያሉት በሩሲያ ዓመታዊ የሰብአዊ መብት ካውንስል ስብሰባ ላይ ነው። ነገር ግን ሩሲያ ኒወክሌር መሳሪያውን የምትጠቀመው ጥቃት ከተሰነዘረባት በቻ ነው በለዋል ።

ሩሲያ ከዩክሬን ጋር እያደረገች የምተገኘው ጦርነትም የተራዘመ ሊሆን እንደሚችልም ጥቆማ ሰጠተዋል ።

በወንድምአገኝ አበበ
2022-12-08