በኢትዮጲያ የተከሰተውን ከብቶች እና የቁም እንሳስት በሽታ ለመከላከል የክትባት ዘመቻ እየተካሄደ ነው።
የክተባት ዘመቻው በደቡቡ ክልል በኦሞ ዞን ወስጥ እየተካሄደ ይገኛል ። እስከ አሁንም ከ2.5 ሚልየን በላይ ለሚሆኑ ፍየሎች ፣ በጎች እና ከብቶች ክትባቱ ተሰጥቷል።
ይህን ክትባት የክልሉ የእንስሳት ጤና ቢሮ ፣ የአለም ምግብ ፕሮግራም እና የጀረመኑ ቪ ኤስ ፍ በጥምረት እያካሄዱት ይገኛሉ።
በወንድምአገኝ አበበ
2022-12-20
