ሀገሬ ቲቪ

የዓለም ባንክ ትንበያ

የአለም ባንክ በአፍሪካ ቀንድ በቀጣዮቹ ግዜያት የሚታየው ሁኔት ካልተሻሻለ ወደ 57 ሚሊየን የሚጠጋ ህዝብ ወደ አስከፊ ድህነት ውስጥ ሊገቡ ይችላሉ አለ።

ባለፉት 3 አመታት ተባብሶ የቀጥሉ ግጭቶች ፣ የአየር ንብረት ለውጥ እና የኮቪድ ወረርሺኝ ለቀጣናው ፈትና ሆነዋል ተብሏል ።

የአፍሪካ ቀንድ የልማት ተቋማት በቀጣነው የሚገኙ ሃገራትን ግንኙነት በማጠናከር በግጭቶች፣ በኢኮኖሚያው እና በፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ትኩረት እንዲያደርጉም ተጠይቋል።

በወንድምአገኝ አበበ
2022-12-20