ባለፉትት አስር ወራት ብቻ ከመቶ ሺ በላይ ኢትዮጲያዊያን ስደተኞች ወደ ሃገራቸው መመለሳቸውን የአለም አቀፉ ፍልሰትኞች ድርጅት አስታወቀ።
ወደ ሃገራቸው ከተመለሱት ውስጥ ከ71 ሺ በላይ የሚሆኑ ስደተኞች ከሳውዳረቢያ ተመላሾች መሆናቸውን የተባበሩት ድርጅቱ የገለጸው።
ከስደት ተመላሾቹ አብዛኞቹ ከባድ የጤና እና የስነ-ልቦና ችግሮች ደርሶባቸው የሚመለሱ መሆናቸውንም አስታውቋል ።
በብሩክ ያሬድ
2022-12-30
