
የቡሩርንዲ ጤና ጥበቃ ሚንስቴር በዋና ከተማዋ ቡጁምብራ የኮሌራ ወረርሺኝ መከሰቱን አስታወቀ ።
በቡሩንዲ ብሔራዊ የህዝብ ጤና ኢንስቲትዩት ከቀናት በፊት በተደረጉ ምርመራዎች ላይ የኮሌራ ወረርሺ መከሰቱን አመላካች ውጤቶች ተገኝተዋል ተብሏል።
በምርመራ የተገኙት ኬዞች በሰሜናዊ ቡጂምቡራ ቡኪራሳዚ እና ሙታኩራ አከባቢዎች መሆነም ተገልጿል ።
የቡሩንዲ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ሲልቪ ንዘይማና እንዳስታወቁት ቢያንስ ዘጠኝ ሰዎች በኮሌራ በሽታ መያዛቸው ታወቋል ብለዋል ።
በወንድምአገኝ አበበ
2023-01-03