ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በዘጠኝ ወራት ውስጥ 9 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት አቅጄ 375.7 ሚሊዮን ዶላር ማግኘት ችያለሁ ብሏል። የፀጥታ አካላት የደንብ ልብስ በሀገር ውስጥ ለማምረት 2.3 ቢሊዮን ብር የምርት ትዕዛዝ ለ 29 የሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች መሰጠቱም ተገልጿል።
በሀገሬ ቲቪ
2022-05-05
ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በዘጠኝ ወራት ውስጥ 9 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር ለማግኘት አቅጄ 375.7 ሚሊዮን ዶላር ማግኘት ችያለሁ ብሏል። የፀጥታ አካላት የደንብ ልብስ በሀገር ውስጥ ለማምረት 2.3 ቢሊዮን ብር የምርት ትዕዛዝ ለ 29 የሀገር ውስጥ ኢንዱስትሪዎች መሰጠቱም ተገልጿል።
በሀገሬ ቲቪ
2022-05-05