ሀገሬ ቲቪ

የፓኪስታን ኢንቨስተሮች የኢትዮጲያን የኢንቨስተመንት አማራጮች እየተመለከቱ ይገኛሉ

በፓኪሲታን የኢቨስትመትን ተቋም የሆነው አሪፍ ሃቢብ ወደ ኢትዮጲያ መጥቶ የኢትዮጲያን የኢቨስትመንት እድሎችን ተመልክቷል ።

ተቋሙ ከኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ስራ አስኪያጅ ሌሊሴ ነሜ ጋር በኢትዮጲያ ሰላለው የኢንቨስትመንት እድሎች ላይ መክሯል ።

ተቋሙ በሲሚንቶ ፣ በአፈር ማዳበሪያ እና በስቲል ስራ ላይ ኢንቨስት የማድረግ ፍላጎት እንዳለውም ገልጸዋል።

በወንድምአገኝ አበበ
2023-01-24