የደቡብ ሱዳን ታጣቂ ሃይሎች ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጲያ ክልል በመግባት በአከባቢው ማህበረሰብ ላይ ጥቃት እያደርሱ መሆኑን የህዝብ ተዋካዮች ምክር ቤት አስታወቀ ።
ይህ የተባለው የመከላኪያ ሚንስቴር የ6 ወር ሪፖርት አፈጻጸሙን ባቀረበበት ነው።
መከላከያ ወደ አካባቢው እንዲሄድ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙነት እና የሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳስቧል።
በወንድምአገኝ አበበ
2023-02-06
