ሀገሬ ቲቪ

አዲሱ የዓባይ ድልድይ የመገጣጠሚያ ሙሌት ሥራ ትናንት ምሽት ተጠናቅቋል።

አዲሱ የዓባይ ድልድይ የመገጣጠሚያ ሙሌት ሥራ ትናንት ምሽት ተጠናቅቋል።

ፕሮጄክቱ 94.15 በመቶ የተጠናቀቀ ሲሆን ሰኔ 30 ላይ ለትራፊክ ክፍት ይሆናል የተባለ ሲሆን አንድ ጊዜ ስድስት መኪኖችን ማሳለፍ እንደሚችል ተነግሯል፡፡


2023-03-20