ሀገሬ ቲቪ

ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው።

ዛሬ በመላው ኢትዮጵያ 500 ሚሊየን ችግኝ የመትከል መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው።

በዚህ መርሃ-ግብር ሚንስትሮችና የክልል ፕሬዝደንቶች ሂደቱን በበላይነት በማስተባበር ላይ ናቸው፡፡

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለዚሁ ስራ ሲባል ዛሬ ከንጋቱ 11:00 ጀምሮ የአንበሳ አውቶብስ እስከ ምሽት ነፃ ትራንስፖርት እንዲሰጥ አድርጓል።

መርሃ ግብሩ በመንግስት የመገናኛ ብዙሃን ሰፊ ሽፋን ተሰጥቶታል።

በማህሌት አማረ
2023-07-17