ሀገሬ ቲቪ

ከ21 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

ከ21 ሚሊዮን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች በጂግጂጋ ጉምሩክ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።

ኮንትሮባንድ እቃዎቹ መነሻቸዉን ጎረቤት ሀገር ሱማሊያ በማድረግ ምንም አይነት የጉምሩክ ስነ-ስርዓት ሳይፈፀምባቸው ወደ ጅግጅጋ ከተማ በመግባት ላይ እያሉ በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ሚኒስቴሩ በማህበራዊ ገፁ አስፍሯል፡፡

በብሩክታዊት አሥራት
2024-03-12