
የደቡብ አፍሪካ ማዕከላዊ ባንክ የወለድ ምጣኔውን አሳደገ። ማዕከላዊ ባንኩ የወለድ ምጣኔውን ያሳደገው ወደ 5 ነጥብ 5 በመቶ ነው።
በ10 ዓመቱ ውስጥ ከፍተኛው ነው የተባለለት የወለድ ምጣኔ ከፍ ማለት የሀገሪቱን የዋጋ ግሽበት ለመቀነስ ያለመ ስለመሆኑ ተገልጿል።
የደቡብ አፍሪካ ኢኮኖሚ ከ1 ነጥብ 7 በመቶ በመሻሻል የ2 በመቶ ዕድገት ያስመዘግባል ተብሎም ይጠበቃል።
በአብርሃም በለጠ
2022-07-25