ሊዝ ትሩስ አዲሷ የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆነው ተመረጡ። ትሩስ ተፎካካሪያቸው ሪሺ ሱናክን 81 ሺህ ለ60 ሺህ በሆነ ድምጽ በመብለጥ ነው ያሸነፉት።
አሽናፊዋ ጠቅላይ ሚንስትር በሀገሪቱ ተጨባጭ ለውጥ ለማምጣት እስራለሁ ብለዋል ። የግብር ቅነሳም ከሰራቸው ቅድሚያ የሚሰጡት እንደሆነም ተናግረዋል።
አዲሷ ጠቅላይ ሚኒስትር ቦሪስ ጆንሰን የመተማመኛ ድምጽ በማጣት ከስልጣን በመወገዳቸው ለሳምንታንት የተፈጠረውን ከፈተት የሚሞሉ ይሆናል።
በብሩክ ያሬድ
2022-09-05
