የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እየተካሄደ ያለው ጦርነት በውይይት እንዲፈታ ሁሉም አካላት ጥረት እንዲያደርጉ ጠየቀች ።
ሲኖዶሱ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ማድረግ ጀምሯል ። ጉባኤው የቤተ ክርስቲያኗን የልማት፣ የመልካም አሰትዳድድር እና የምዕመናን ጥበቃን አስመልክቶ ውይይት ያደርጋል።
በወንድምአገኝ አበበ
2022-10-24
የኢትዮጲያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እየተካሄደ ያለው ጦርነት በውይይት እንዲፈታ ሁሉም አካላት ጥረት እንዲያደርጉ ጠየቀች ።
ሲኖዶሱ መደበኛ ጉባኤውን ዛሬ ማድረግ ጀምሯል ። ጉባኤው የቤተ ክርስቲያኗን የልማት፣ የመልካም አሰትዳድድር እና የምዕመናን ጥበቃን አስመልክቶ ውይይት ያደርጋል።
በወንድምአገኝ አበበ
2022-10-24